ተወዳጅ ጉብኝቶች
የተመረጡ ልዩ ስጦታ
ልዩ ፓኬጅ አስቀምጥ
ልዩ ፓኬጅ አስቀምጥ
ETB600
በምኒልክ ቤተ መንግስት ቅጥር ግቢ ውስጥ የተሰራውን የ "አንድነት ፓርክ " ለሁሉም ጎብኚ ክፍት ተደርጓል። ፓርኩ 6 የጎብኝ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን የሃገር በቀል እጽዋትና እንስሳት መገኛ፣ የነገስታቱ እልፍኞች፣ ሙዚየምና ታሪክ ነጋሪ ክፍሎች ተዘጋጅተውለታል። በዳግማዊ አጼ ምኒልክ እና በባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ በ1878 ዓ. ም. የተመሰረተው ታላቁ የምኒልክ ቤተመንግስት 40 ሄክታር ከሚሰፋው ቅጽር ግቢው ውስጥ 13 ሄክታር ያህሉ ፓርክ ተሰርቶበት ባለፈው ሳምንት በይፋ ተመርቋል። "አንድነት" የሚል ስያሜ የተሰጠው ይሄው ፓርክ ለማንኛውም…










